• info@ddacouncil.gov.et
  • 025-11-30654
Blog Photo

የአዳማ ከተማ ም/ቤት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤

የአዳማ ከተማ ም/ቤት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤ በአዳማ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ እመቤት ጅባ የተመራ የም/ቤቱ ልኡካን ቡድን  በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ መድረክ ያካሄደ ሲሆን በልምድ ልውውጡ መድረክም የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን እና የም/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።

Blog Photo

የአቅመ ደካሞች ቤት ምርቃት እና የርክክብ ስነ-ሥርዓት ተካሄደ፤

የአቅመ ደካሞች ቤት ምርቃት እና የርክክብ ስነ-ሥርዓት ተካሄደ፤ በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች የተገነቡ 9 የአቅመ ደካሞች ቤቶች የምርቃት እና ቤቶቹን ለባለቤቶቹ የማስረከብ ስነስረአት የተካሄደ ሲሆን በስነስረአቱ ላይም የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የጽ/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ፡፡

Blog Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አመራሮች የኮሪደር ልማት አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄዱ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አመራሮች የኮሪደር ልማት አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄዱ፤ የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እቅድ እና አፈፃፀም በኘሮጀክቱ ጽ/ቤት አመራሮች የቀረበ ሲሆን አሁን የደረሰበት ደረጃ በዝርዝር በምክር ቤቱ አመራሮች ሰፊ ውይይት ተካሂዶበታል።

Blog Photo

የድሬደዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአርባምንጭ ከተማ በተዘጋጀው የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሲምፖዚየም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ ።

የድሬደዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአርባምንጭ ከተማ በተዘጋጀው የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሲምፖዚየም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ ።

Blog Photo

የብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፤

የብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፤ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አከባበር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።

Blog Photo

"ህብረብሄራዊነታችን ለብዝኀነት እውቅና የምንሰጥበት አንድነታችንን የምናጠናክርበት ቀን ነዉ" ሲሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ተናገሩ።

"ህብረብሄራዊነታችን ለብዝኀነት እውቅና የምንሰጥበት አንድነታችንን የምናጠናክርበት ቀን ነዉ" ሲሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ተናገሩ።

Blog Photo

የ19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀንን አከባበር  አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሄደ፤

"ሃገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት " በሚል መሪ ቃል ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ደረጃ ለማክበር በተዘጋጀው መሪ እቅድ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የበአሉ አብይ ኮሚቴዎች  ውይይት አካሂደዋል::

Blog Photo

የጳጉሜ 4 የህብር ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፤

የጳጉሜ 4 የህብር ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ጳጉሜ 4 የህብር ቀን "ኅብራችን ለአንድነታችንና ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በደማቅ ሁኔታ የተከበረ ሲሆን እለቱን አስመልክቶ የተለያዩ ፕሮግራሞች  ተከናውኗል።

Blog Photo

የድሬደዋ አስተዳር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የጳጉሜ ቀናት የእንኳን አደረሳቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

የድሬደዋ አስተዳር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የጳጉሜ ቀናት የእንኳን አደረሳቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

Blog Photo

በተከበሩ ዶ/ር ተስፋዬ ቤልጂጌ የተመራ ልኡካን ቡድን የተለያዪ መርሀ ግብሮችን አካሄደ

ዛሬ ማለዳ ድሬዳዋ የገባው ልኡካን ቡድን የተለያዩ መርሀ ግብሮችን ያከናወነ ሲሆን በመጀመሪያም በሀይስኩል ጋራ በመገኘት ከድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሂደዋል።

Blog Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን በይፋ ለኮሚሽኑ አስረከቡ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን በይፋ ለኮሚሽኑ አስረከቡ፤

Blog Photo

የአምስቱ የምስራቅ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የጋራ ምክክር መድረክ ተካሄደ።

የአምስቱ የምስራቅ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የጋራ ምክክር መድረክ ተካሄደ።

Blog Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የፍትህ ዘርፍ አካላት ሪፎርም ልኡካን ቡድን በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች እና የፍትህ ዘርፍ አካላትን ያካተተው ልኡካን ቡድን ከሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሰት ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ከክልሉ ም/ቤት የፍርድ ቤቶች የዳኝነት ለውጥ ፍኖተ ካርታ እና የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን እቅድ አተገባበር ላይ እና ሌሎች ምርጥ ተሞክሮዎች ላይ ልምድ ልውውጥ ለማድረግ በትላንትናው እለት ሀዋሳ የገቡ ሲሆን የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ  መንግስት ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ እና ክቡር አቶ ደምሴ ዱላቻ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ከማኔጅመንት አባሎቻቸው ጋር እንዲሁም የምክር ቤቱ ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዘነበ ዘርፉን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በተገኙበት እንግዶቹን በሀዋሳ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት እንኳን ደህና መጣችሁ 'ዳኤ ቡሹ' ብለው ተቀብለዋል።

Blog Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር የፍትህ ዘርፍ አካላትና የአስተዳደሩ ፍርድ ቤቶች የትራንስፎርሜሽን የ9 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የቀጣይ የ3 ወራት እቅድ ላይ በጋራ ውይይት ተካሄደ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር የፍትህ ዘርፍ አካላትና የአስተዳደሩ ፍርድ ቤቶች የትራንስፎርሜሽን የ9 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የቀጣይ የ3 ወራት እቅድ ላይ በጋራ ውይይት ተካሄደ፤

Blog Photo

ድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴዎች የ9 ወር የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ፡፡

ድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የቋሚ ኮሚቴዎች የ9 ወር የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ፡፡

Blog Photo

 የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላትን የያዘ ልዑክ በአስተዳደሩ የተከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን ጉብኝት አካሄደ።

የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላትን የያዘ ልዑክ በአስተዳደሩ የተከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎችን ጉብኝት አካሄደ።

Blog Photo

19ኛውን የጸረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ የፓናል ውይይት ተካሄደ

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የምክር ቤቱ ተጠሪ ተቋማት የሆኑት የድሬዳዋ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፣ የድሬዳዋ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት እና የዋና ኦዲተር መስሪያ ቤቶች አመራሮችና ሰራተኞች 19ኛውን የጸረ ሙስና ቀንን አስመልክቶ የፓናል ውይይት ተካሄደ

ለህዝብ እና ለመንግስት ጥቅሞች ቅድሚያ የምንሰጥ ነን!