• info@ddacouncil.gov.et
  • 025-11-30654
Blog Photo

የአዳማ ከተማ ም/ቤት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤

የአዳማ ከተማ ም/ቤት ልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት የልምድ ልውውጥ አካሄደ፤ በአዳማ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ እመቤት ጅባ የተመራ የም/ቤቱ ልኡካን ቡድን  በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ መድረክ ያካሄደ ሲሆን በልምድ ልውውጡ መድረክም የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን እና የም/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።

Blog Photo

የአቅመ ደካሞች ቤት ምርቃት እና የርክክብ ስነ-ሥርዓት ተካሄደ፤

የአቅመ ደካሞች ቤት ምርቃት እና የርክክብ ስነ-ሥርዓት ተካሄደ፤ በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች የተገነቡ 9 የአቅመ ደካሞች ቤቶች የምርቃት እና ቤቶቹን ለባለቤቶቹ የማስረከብ ስነስረአት የተካሄደ ሲሆን በስነስረአቱ ላይም የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ም/አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና የኢፌዴሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የጽ/ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ፡፡

Blog Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አመራሮች የኮሪደር ልማት አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄዱ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አመራሮች የኮሪደር ልማት አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄዱ፤ የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እቅድ እና አፈፃፀም በኘሮጀክቱ ጽ/ቤት አመራሮች የቀረበ ሲሆን አሁን የደረሰበት ደረጃ በዝርዝር በምክር ቤቱ አመራሮች ሰፊ ውይይት ተካሂዶበታል።

Blog Photo

የድሬደዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአርባምንጭ ከተማ በተዘጋጀው የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሲምፖዚየም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ ።

የድሬደዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በአርባምንጭ ከተማ በተዘጋጀው የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሲምፖዚየም ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ ።

Blog Photo

የብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፤

የብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ፤ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችን ቀን አከባበር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።

Blog Photo

"ህብረብሄራዊነታችን ለብዝኀነት እውቅና የምንሰጥበት አንድነታችንን የምናጠናክርበት ቀን ነዉ" ሲሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ተናገሩ።

"ህብረብሄራዊነታችን ለብዝኀነት እውቅና የምንሰጥበት አንድነታችንን የምናጠናክርበት ቀን ነዉ" ሲሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ ተናገሩ።

Blog Photo

የ19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀንን አከባበር  አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሄደ፤

"ሃገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት " በሚል መሪ ቃል ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ደረጃ ለማክበር በተዘጋጀው መሪ እቅድ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የበአሉ አብይ ኮሚቴዎች  ውይይት አካሂደዋል::

Blog Photo

የጳጉሜ 4 የህብር ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፤

የጳጉሜ 4 የህብር ቀን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ፤ በድሬዳዋ አስተዳደር ጳጉሜ 4 የህብር ቀን "ኅብራችን ለአንድነታችንና ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በደማቅ ሁኔታ የተከበረ ሲሆን እለቱን አስመልክቶ የተለያዩ ፕሮግራሞች  ተከናውኗል።

Blog Photo

የድሬደዋ አስተዳር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የጳጉሜ ቀናት የእንኳን አደረሳቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

የድሬደዋ አስተዳር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የጳጉሜ ቀናት የእንኳን አደረሳቹ መልእክት አስተላልፈዋል።

Blog Photo

በተከበሩ ዶ/ር ተስፋዬ ቤልጂጌ የተመራ ልኡካን ቡድን የተለያዪ መርሀ ግብሮችን አካሄደ

ዛሬ ማለዳ ድሬዳዋ የገባው ልኡካን ቡድን የተለያዩ መርሀ ግብሮችን ያከናወነ ሲሆን በመጀመሪያም በሀይስኩል ጋራ በመገኘት ከድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ጋር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሂደዋል።

ለህዝብ እና ለመንግስት ጥቅሞች ቅድሚያ የምንሰጥ ነን!