ምክር ቤቱ በድሬዳዋ አስተዳደር ቻርተር አንቀፅ ፲፪ የተደነገገው መሰረት
ሀ. ህግ ያወጣል፣
ለ. የአስተዳደሩን በጀት ያጸዴቃል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል ይቆጣጠራል፣
ሐ. አስተዳደራዊ አካላትን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውም እርምጃ ይወስዳል፣
መ. በምክር ቤቱ የተለያዩ ኮሚቴዎችንና ሌሎች አስፈሊጊ አካላትን ያቋቁማል ያደራጃል፤
ሠ. በምክር ቤቱ የሚሰየሙ፣ የሚመረጡ እና የሚሾሙ የአስተዳደሩን የመንግስት ባለስሌጣናት ይሰይማል፤ ይሾማል፤ ይመርጣል።
ረ. የምክር ቤቱ አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር እንዱገናኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል።
ሰ. የተቋማትንም ሆነ የህብረተሰቡን ጥቆማና አቤቱታዎች ያስተናግዳል።
ሸ. ሌሎች የምክር ቤቱ ስልጣን የሆኑ ተግባራትን ያከናውናል።
የአስተዳደሩን ረቂቅ በጀት በአስተዳደሩ ካቢኔ ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ከቀረበ
አገልግልቱን ለማግኘት የሚጠየቅ ቅድመ ሁኔታ
ከተገልጋይ የሚቀርቡ ቅሬታና ጥቆማዎች ተቀብሎና አግባብነቱን መርምሮና አጣርቶ ተገቢውን ምሊሽ መስጠት
አገልግልቱ የሚሰጥበት ቦታ፡- በቋሚ ኮሚቴዎች
አገልግልቱን ለማግኘት የሚጠየቅ ቅዴመ ሁኔታ