የድሬዳዋ ፣ ኢትዮጵያ,
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት ህንጻ
ራዕይ
በ2ዐ18 ሴት የምክር ቤት አባላት አቅማቸው ጐልብቶ የውሣኔ ሰጪነት ደረጃ እኩል ተጣቃሚና ተሳታፊ ሆነው ማየት፡፡
ተልእኮ
የሴት የም/ቤት አባላት መብት እና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞች በማስጠበቅ አቅማቸውን በመገንባት፣ የተጣለባቸውን የውክልና ተግባር በአግባቡ እንዲወጡ እና ተሳትፎአቸውን ከፍ እንዲል ሁኔታዎችን በማመቻቸት፣ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚነታቸውን በማረጋገጥ በልማቱ ግንባር ቀደም ተዋናይ በመሆን ሚናቸውን እንዲወጡ ማስቻል ነው ፡፡
እሴቶች
የኮከስ ተግባርና ኃላፊነት