• info@ddacouncil.gov.et
  • 025-11-30654
News Photo

የድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን በይፋ ለኮሚሽኑ አስረከቡ፤

የድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር ተሳታፊዎች አጀንዳዎቻቸውን በይፋ ለኮሚሽኑ አስረከቡ፤

 

ነሀሴ 11/2016 ዓ.ም 

 

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በድሬደዋ አስተዳደር ከነሀሴ 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት ስድስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ ነሀሴ 11/2016 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡

 

የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች አምባሳደር መሐሙድ ድሪር እና ኮሚሽነር ተገኘወርቅ ጌጡ (ዶ/ር) የድሬደዋ አስተዳደር አጀንዳዎችን በይፋ ተረክበዋል፡፡

ይህን ዜና አጋራ

አስተያየት ይስጡ

ለህዝብ እና ለመንግስት ጥቅሞች ቅድሚያ የምንሰጥ ነን!