February 05, 2025
February 06, 2025
Dire Dawa Administration Council,
Dire Dawa, Ethiopia
የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 4ኛ አመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ከጥር 28 እስከ 29/2017 ዓ.ም በምክር ቤቱ የመሠብሠቢያ አዳራሽ ከጠዋቱ 2 :00 ሰአት ጀምሮ ይካሄዳል። በጉባኤውም የተለያዩ አጀንዳዎች የሚቀርቡ ሲሆን ለአብነት ያህልም የአስፈጻሚ አካላት እና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ2017 በጀት አመት የ6 ወራት አፈጻጸም ማጽደቅ ፣ ሹመቶችን ማጽደቅ እንዲሁም የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ምክር ቤቱ ተወያይቶ የሚያጸድቅ ይሆናል።
የተከበራችሁ የምክር ቤት አባላትም በእለቱ ተገኝታችሁ የጉባኤው ተሳታፊ እንድትሆኑ መልእክቴን አስተላልፋለሁ ።
ፈቲህያ አደን
ይህን አጋራ